by Nasir Abdu
January 12th 2020.

ሰበር ዜና!! ------- ህወሓት ለሁለት ቀናት ሲያካሂደው የቆየው አስቸኳይ ጉባኤውን በድል አጠናቀቀ፡፡ ብልፅግና ወደሚባለው አገር አፍራሽና አሀዳዊ ፓርቲ ላለመግባትም በይፋ ወሰኗል፡፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የተቋቋመው ፓርቲ ሃገር የሚያፈርስ ነው በማለት ክፉኛ ተቃውሞታል፡፡ በትግራይ ላይ ለሚሰነዘረው ማንኛውም ትንኮሳ አለአንዳች ቅድመ ሁኔታ እንዲመከትም ጉባኤው ወሰኗል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ እጃቸውን ያስገቡ የውጭ ኃያላት እጃቸውን እንዲሰበሰቡ፤ አለበለዚያ ቀጥሎ ለሚፈጠረው ችግር ኃላፊነት እንደሚወስዱ ጉባኤ ውስኗል፡፡

View more on Facebook

Search Website

Search

Subscribe

Newsletter

WhatsApp Google Map

Safety and Abuse Reporting

Thanks for being awesome!

We appreciate you contacting us. Our support will get back in touch with you soon!

Have a great day!

Are you sure you want to report abuse against this website?

Please note that your query will be processed only if we find it relevant. Rest all requests will be ignored. If you need help with the website, please login to your dashboard and connect to support