by Nasir Abdu
January 12th 2020.

#ወለጋ ==================== ሰላማዊ ህዝብ ከአንድ አመት በላይ በፓርላማ ባልታወጀ የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ መተዳደሩ ሳያንስ አሁን ደግሞ ግልፅ ጦረነት ተከፍቶበት በከባድ መሳሪያ እና ልዩ የመከላከያ ምልምሎች እየተገደለ , ሴቶች እየተፍሩ, ንብርት እየወደመ ይገኛል:: አሁን በወለጋ ህዝብ ላይ የተከፈትዉ ጦርነት ምናልባትም የጠላት ሀገራት በወረሩት ሀገር ላይ ከሚያደርሱትም የሞራል ስብራት, የንብርት ዉድመት እና የሰበዓዊ መብት ጥሰት በላይ በኦሮሞ ህዝብ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት እያደርሰ ነዉ:: ማንኛዉም መንግስት አስተዳድርዋለሁ በሚለዉ ህዝብ ላይ ኔትወርክ እጥፍቶ ድምፃቸዉን አፍኖ ጦርነት አያኬድም !!! #ወለጋ

View more on Facebook

Search Website

Search

Subscribe

Newsletter

WhatsApp Google Map

Safety and Abuse Reporting

Thanks for being awesome!

We appreciate you contacting us. Our support will get back in touch with you soon!

Have a great day!

Are you sure you want to report abuse against this website?

Please note that your query will be processed only if we find it relevant. Rest all requests will be ignored. If you need help with the website, please login to your dashboard and connect to support